This Job Posting Has Expired
We regret to inform you that the application deadline for this job has passed. Please visit our Job Listings page to explore other opportunities. Thank you for your interest!
Import & Export Director
Ztabor Trading P.L.C
23(views)
Addis Ababa
23(views)
Job role insights
Date posted5 months ago
Hiring LocationAddis Ababa
Closing date5 months ago
Description
Job Requirement
- ተፈላጊ ፡-10 አመት ወይም ከዚያ በላይ በቡድን መሪነት እና ስራ አስኪያጅ ሆኖ የሰራ ብቻ
- Import & Export / በአለም አቀፍ ገቢ እና ወጪ ሞዳሊቲ ላይ የሰራ/የሰራች ላይ ብቻ
- የትምህርት ደረጃ፡- በኢኮኖሚክስ እና ማናጅመንት፤ማርኬቲንግ ማናጅመንት፤አካውንቲንግ ዲፓርትመንት የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለው /ያላት
- የሰራበትን/ችበትን ዘርፍ በግል ድርጅቶች ወይም የመንግስት ድርጅቶች የሆነና Import & Export ላይ ብቻ መሆኑን የሚሳይ ሰነድ ማቅረብ የሚችል /የምትችል ፤ከገቢዎች ቢሮ ግብር የከፈለበትን ማቅረብ የሚችል/የምትችል
- ምንም አይነት የወንጀል ሪከርድ የሌለው
- ጥቅማጥቅም ፡- በድርጅቱ አሰራር መሰረት (መኪና ፤Sales Benefit & Other Package )
የስራ ቦታ፡- አዲስ አበባ
How to Apply
አድራሻ ፡- አዲስ አበባ አዋሬ ጃምቦ ህንጻ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 208
የማመልከቻ ቀን በድረገጽ ወይም በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 (አስር) የስራ ቀናት ይሆናል።
CV ከ 3 ገጽ ባልበለጠ በemail- mekonenworkineh6**@gmail.com** ብቻ እንዲላክ፡፡
መስፈርቱን አሟልተው የሚመረጡ አመልካቾች ለፈተና በስልክ ይደወልላቸዋል።